የፊሊፕስ ኩባንያ 116ኛው ሸክላ አለማየሁ እሸቴ እና ግርማ በየነ ከሰሩዋቸው ነፍ ሙዚቃዎች ውስጥ ሁለቱን የያዘ ነው:: በነገራችን ላይ ኢትዮጲክስ የሙዚቃ አልበሞች ስብስብ ላይ የአለማየሁ እሸቴና እና ግርማ በየነን ያክል በርካታ ሙዚቃዎች በጥምረት የሰራ ያለም አይመስለኝም::
አለማየሁ እሸቴ
A. እናት የእንጀራ እናት
ግጥም – ሃይሉ መኩሪያ
ዜማና ቅንብር – ግርማ በየነ
ሙዚቃ ጨዋታ – ሸበሌስ ባንድ
B. አለም ግርማ (በመሳሪያ የተቀነባበረ)
ሙዚቃ ድርሰት እና ቅንብር – ግርማ በየነ
ሙዚቃ ጨዋታ – ሸበሌስ ባንድ
የወጣበት ዘመን -1964 አ.ም
አሳታሚ – ፊሊፕስ ኩባንያ
Leave a comment